published
740 days, 13 hours, 59 minutes ago
posted by
admin
740 days, 14 hours, 2 minutes ago
Sunday, May 09, 2010 10:55:23 PM
GMT
Sunday, May 09, 2010 10:51:41 PM
GMT
ምርጫ ቀልድ ነው። መድረኩ ግን መሳተፉ ይበጀዋል” በሚል ርዕስ አቶ ግርማ ካሣ የጻፉትን መጣጥፍ ኢትዮሜዲያ ላይ ወጥቶ አነበበኩ። ርዕስ አመራረጣቸው የሚያስደንቅ ነው። ርዕሱን በመመልከት “ምን ማለታቸው ነው? ቀልድ ነው ብለው እንዴት ተሳተፉ ይላሉ” ብዬ ወዲያው ነበር ጽሑፉቸውን ያነበብኩት።
|
No comments yet, be the first one to post comment.