በአንድ ዓመት ጊዜ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የ4.2 ቢሊዮን ብር የቡና ግብይት ማከናወኑ ተገለጸ

published 861 days, 6 hours, 36 minutes ago posted by adminadmin 861 days, 7 hours, 13 minutes ago
Saturday, January 09, 2010 6:22:27 AM GMT Saturday, January 09, 2010 5:45:18 AM GMT
የኢትዮጵያ የምርት ገበያ የቡናን ግብይት በጀመረበት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከ170 ሺህ ቶን በላይ የሚሆን የ4.2 ቢሊዮን ብር ቡና በተሳካ ሁኔታ ማሻሻጥ መቻሉን የምርት ገበያው ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እሌኒ ዘውዴ ገ/መድህን ለሪፖርተር ገለፁ፡፡

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup