ቴዲ አፍሮ በአዲስ ቪው ሆቴል ነጻውን ፕሬስ አገደ

published 854 days, 7 hours, 27 minutes ago posted by adminadmin 854 days, 7 hours, 39 minutes ago
Saturday, January 16, 2010 5:37:07 AM GMT Saturday, January 16, 2010 5:24:56 AM GMT
ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ አዲስ ቪው ሆቴል የግጥም ዝግጅት አቀረበ፡፡ ድምጻዊው ያዘጋጃቸውን ግጥሞች በመጽሀፍ መልክ በማሳተም ገቢው ለታዋቂው ሰዓሊ ለማ ጉያ አበርክቷል፡፡

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup