አሁንም፤ ኤርትራ መዳኛችንም መጥፊያችንም ትመስላለች

published 606 days, 7 hours, 20 minutes ago posted by adminadmin 606 days, 7 hours, 23 minutes ago
Tuesday, September 21, 2010 5:45:41 AM GMT Tuesday, September 21, 2010 5:42:05 AM GMT
የዛሬው ንባባችን ትንሽ መንገጫገጭ ሊበዛበት ስለሚችል ቀበቷችሁን አጥብቁ። ግንቦት ሰባት የምወደውና የምሳሳለት ድርጅት ነው። ለግንቦት ሰባት መቆም የገንዘብና የሀሳብ ካስማና ምሰሶ ካቀበሉት ሰዎች አንዱ ነኝ፤ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ፤ ክፍያ የፈጸምኩባቸውን ደረሰኞች ላሳይ እችላለሁ። በዚህ ዘመን በኛ እድሜ በቀጣዮቹ ጥቂት አመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ውስጥ በአመጽ ለውጥ መምጣት ካለበት፤ ቢከፋም ቢለማም ያንን የማሳካት አቅም ያለው ግንቦት ሰባት ብቻ ነው ባይ ነኝ።

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup