published
620 days, 10 hours, 44 minutes ago
posted by
admin
620 days, 11 hours, 8 minutes ago
Tuesday, September 07, 2010 2:26:47 AM
GMT
Tuesday, September 07, 2010 2:03:42 AM
GMT
እሁድ ሴፕቴምበር 5/2010 በአዲስ አበባ ከተማ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገ የ እግር ኳስ ውድድር የጊኒ ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አቻውን 4ለ1 አሸነፈ። ብሄራዊ ቡድናችን በቅርቡ ውጤት ያስገኛል በሚል ናይጄ-ግሊዛዊ ዜግነት ያለውን የውጭ አሰልጣኝ ቢያመጣም 4ለ1 በሆነ ሰፊ ውጤት ተሸንፏል።
|
No comments yet, be the first one to post comment.