የመሬት አስተዳደር አገልግሎትን ለማሻሻል የ4.5 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

published 398 days, 18 hours ago posted by adminadmin 398 days, 18 hours, 2 minutes ago
Saturday, April 16, 2011 7:13:04 PM GMT Saturday, April 16, 2011 7:11:24 PM GMT

የድሬዳዋ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት የመሬት አስተዳደር አገልግሎትን ለማሻሻል የሚያስችል የ4.5 ሚሊየን ብር የፕሮጀክት ስምምነት ከኢንታፕስ ኮንሰልታንሲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ተፈራረመ፡፡ ሰብሰብ የሚያስችል፣ 15 ሺህ ከመሬት ጋር የተያያዙ መዝገቦችን አጣርቶ የይዞታ ማረጋገጫ የሚሰጥ፣ ለ50 ሺህ ነዋሪዎች አዲስ መታወቂያ የሚሰጥ በመሆኑ የባለጉዳዮችን አቤቱታ ዘጠና በመቶ (90%) እንደሚቀንስ በስምምነቱ ወቅት ተገልጿል፡፡

Digg It category: Business | | source: www.dire-dawa.gov.et | show counter code tags: business, dire dawa, ethiopia

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup