የምርጫ ዋዜማ እንዲህ አለፈ… (እይታ- ከአዲስ አበባ)

published 724 days, 22 hours, 5 minutes ago posted by adminadmin 724 days, 22 hours, 9 minutes ago
Tuesday, May 25, 2010 3:12:12 PM GMT Tuesday, May 25, 2010 3:08:11 PM GMT
ከአዲስ አበባ ወደ የክ/ሀገሩ ሸቀጣ ሸቀጦችን የሚያስጭኑ ነጋዴዎች ሥራቸውን አቁመዋል። በባንክ የነበራቸውን ገንዘብ በማውጣት በየቤታቸው አስቀምጠዋል። ምክንያቱ ከምርጫው ጋር በተያያዘ ችግር ቢፈጠር ቅድሚያ ጥንቃቄ ለማድረግ ነው። አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከምርጫው ጋር በተያየዘ የአንዳንድ ተማሪዎችን የፈተና ጊዜ አራዝሟል። በዚህና ይሄን በመሰለው ምክንያት የ6ኪሎ ዩንቨርስቲ ምድረ-ግቢ ከሐሙስ ጀምሮ ፀጥ-ረጭ ብሏል።

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup