ዶር ነጋሶ ሲናገሩ በብዙ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ በባሀር ዳር ስቴዲየም በፊጨትና በሆታ ደስታዉን ገለጸ !

published 857 days, 9 hours, 48 minutes ago posted by adminadmin 857 days, 9 hours, 51 minutes ago
Wednesday, January 13, 2010 3:40:11 AM GMT Wednesday, January 13, 2010 3:37:50 AM GMT

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘዉ ስቴዲየም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ባሉበት ታላቅ ህዝባዊ ስብሰብ ትላንት ጥር 2 ቀን 2002 ማድረጉን ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። የክልሉ የገዢዉ ፓርቲ ባለሥልጣናት ህዝቡ ወደ ስብሰባዉ እንዳይሄድ በጥቅም ላይ የተመሰረቱ ስብሰባዎች በየቀበሌዉና በየትምህርት ቤቶቹ መድረኩ ህዝባዊ ስብሰባ በጠራበት ቀንና ሰዓት አዘጋጅተዉ እንደነበረም የደረሰን ዜና አክሎ ገልጿል።

No comments yet, be the first one to post comment.

To post your comment please login or signup