published
809 days, 6 hours, 11 minutes ago
posted by
admin
809 days, 6 hours, 15 minutes ago
Tuesday, March 02, 2010 7:18:52 AM
GMT
Tuesday, March 02, 2010 7:14:57 AM
GMT
በአዲስ አበባ መብራት ሙሉ ቀን መጥፋት ጀምሯ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ባጋጠመው የኃይል እጥረት ምክንያት፣ ትላልቅ ፋብሪካዎች ማታ ማታ መብራት እንዲያጠፉ የሚያስገድድ ደብዳቤ እንደጻፈላቸው ምንጮች ለሪፖርተር ጋዜጣ ገለጹ፡፡ ኮርፖሬሽኑ በበኩሉ ከሲስተም ውጭ ያለ ኃይል እንዳይጠቀሙ ለማድረግ መሆኑን ገልጿል፡፡
|
No comments yet, be the first one to post comment.